Telegram Group & Telegram Channel
የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጂ ጌታሁን መኩሪያ በኢትዮጵያ የጀርመን መንግስት አምባሳደርን ተቀብለው አነጋገሩ፡፡

የ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂ ጌታሁን መኩሪያ በ ኢትዮጵያ አዲስ የተሸሙትን የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውርንን በ ቢሯቸው ተቀብለው በተለያዩ ትምህርት ነክ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡

በ ኢትዮጵያ የጀርመን መንግስት አምባሳደር ሆነው የመጡት ስቴፈን አውርን በ ትምህርት እና ስልጠና ዘርፍ የ ጀርመን መንግስት ሲያደርገው የነበረውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡

በ አጠቃላይ የ ትምህርት ዘርፍ በተለይም በ ትምህርት ፍኖተ ካርታው ላይ የተቀመጠውን የ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ላይ ሰርዕተ ትምህርት ዝግጅት እና ትግበራ ለማጠናከር በ ሚያስችል ቀጣይ ስራዎች ላይ ድጋፍ ለማድረግ በሚያስችል ሁኔታ ላይ የ ሁለትዪሽ ውይይትም አካሂደዋል፡፡

የ ጀርመኑ አምባሳደር በቀጣይ የስራ ዘመናቸው ከ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር የተሻሉ ስራዋችን ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ያረጋገጡ ሲሆን፡፡

የ ትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጂ ጌታሁን መኩሪያ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ከ ጀርመን ብዙ ልምዶችን እና ድጋፎችን እንደምትፈልግ በመግለፅ ለ አምባሳደሩ መልካም የስራ ዘመን ተመኝተዋል፡፡



tg-me.com/timhirt_minister/153
Create:
Last Update:

የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጂ ጌታሁን መኩሪያ በኢትዮጵያ የጀርመን መንግስት አምባሳደርን ተቀብለው አነጋገሩ፡፡

የ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂ ጌታሁን መኩሪያ በ ኢትዮጵያ አዲስ የተሸሙትን የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውርንን በ ቢሯቸው ተቀብለው በተለያዩ ትምህርት ነክ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡

በ ኢትዮጵያ የጀርመን መንግስት አምባሳደር ሆነው የመጡት ስቴፈን አውርን በ ትምህርት እና ስልጠና ዘርፍ የ ጀርመን መንግስት ሲያደርገው የነበረውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡

በ አጠቃላይ የ ትምህርት ዘርፍ በተለይም በ ትምህርት ፍኖተ ካርታው ላይ የተቀመጠውን የ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ላይ ሰርዕተ ትምህርት ዝግጅት እና ትግበራ ለማጠናከር በ ሚያስችል ቀጣይ ስራዎች ላይ ድጋፍ ለማድረግ በሚያስችል ሁኔታ ላይ የ ሁለትዪሽ ውይይትም አካሂደዋል፡፡

የ ጀርመኑ አምባሳደር በቀጣይ የስራ ዘመናቸው ከ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር የተሻሉ ስራዋችን ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ያረጋገጡ ሲሆን፡፡

የ ትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጂ ጌታሁን መኩሪያ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ከ ጀርመን ብዙ ልምዶችን እና ድጋፎችን እንደምትፈልግ በመግለፅ ለ አምባሳደሩ መልካም የስራ ዘመን ተመኝተዋል፡፡

BY Sport 360




Share with your friend now:
tg-me.com/timhirt_minister/153

View MORE
Open in Telegram


Sport 360 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Mr. Durov launched Telegram in late 2013 with his brother, Nikolai, just months before he was pushed out of VK, the Russian social-media platform he founded. Mr. Durov pitched his new app—funded with the proceeds from the VK sale—less as a business than as a way for people to send messages while avoiding government surveillance and censorship.

Unlimited members in Telegram group now

Telegram has made it easier for its users to communicate, as it has introduced a feature that allows more than 200,000 users in a group chat. However, if the users in a group chat move past 200,000, it changes into "Broadcast Group", but the feature comes with a restriction. Groups with close to 200k members can be converted to a Broadcast Group that allows unlimited members. Only admins can post in Broadcast Groups, but everyone can read along and participate in group Voice Chats," Telegram added.

Sport 360 from es


Telegram Sport 360
FROM USA